Amharic
Surah Al-Falaq ( The Daybreak ) - Aya count 5
قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلْفَلَقِ ﴿١﴾
በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡
وَمِن شَرِّ غَاسِقٍ إِذَا وَقَبَ ﴿٣﴾
وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِى ٱلْعُقَدِ ﴿٤﴾
«በተቋጠሩ (ክሮች) ላይ ተፊዎች ከኾኑት (ደጋሚ) ሴቶችም ክፋት፡፡
وَمِن شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ ﴿٥﴾
«ከምቀኛም ክፋት በተመቀኘ ጊዜ፤ (እጠበቃለሁ በል)፡፡»