Amharic
Surah Quraish - Aya count 4
لِإِيلَٰفِ قُرَيْشٍ ﴿١﴾
ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡
إِۦلَٰفِهِمْ رِحْلَةَ ٱلشِّتَآءِ وَٱلصَّيْفِ ﴿٢﴾
የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡
فَلْيَعْبُدُواْ رَبَّ هَٰذَا ٱلْبَيْتِ ﴿٣﴾
ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡
ٱلَّذِىٓ أَطْعَمَهُم مِّن جُوعٍۢ وَءَامَنَهُم مِّنْ خَوْفٍۭ ﴿٤﴾
ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡