Main pages

Surah Al-Fatihah ( The Opening )

Amharic

Surah Al-Fatihah ( The Opening ) - Aya count 7

بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ ﴿١﴾

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡

ٱلْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ ﴿٢﴾

ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው፤

ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ ﴿٣﴾

እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ

مَٰلِكِ يَوْمِ ٱلدِّينِ ﴿٤﴾

የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው፡፡

إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ ﴿٥﴾

አንተን ብቻ እንግገዛለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን፡፡

ٱهْدِنَا ٱلصِّرَٰطَ ٱلْمُسْتَقِيمَ ﴿٦﴾

ቀጥተኛውን መንገድ ምራን፡፡

صِرَٰطَ ٱلَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ ٱلْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا ٱلضَّآلِّينَ ﴿٧﴾

የእነዚያን በነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ (ምራን፤ በሉ)፡፡